የሀዋሳ ዘመናዊ የወቴት ላሞች መንደር የዲዛይን ግምገማ አድርገናል።
በሀገር ደረጃ ሞደል የተባለው በሲዳማ ክልል የሚገነባው የሀዋሳ ዘመናዊ የወተት ላሞች መንደር ለመጀመር የሚያስችል ዝግጅት እየተገባደደ ይገኛል።
የለሎች ሀገሮች ተሞክሮ አካትተን በአፍርካ ደረጃ ልምድ ያላቸው አማካር ቀጥረን የዲዛይን ዝግጅት እያደረግን እንገኛለን።
ፕሮጀክቱ 2000 የወተት ላሞችን ይዞ ወደ ሥራ ስገባ 30,000 ልትር ወተት በቀን የሚያመርትና ለብዙ ዘጎች የሥራ ዕድል ከመፍጠሩ ባሻገር ለሀ
የሲዳማ ክልል እንስሳት ሀብት ልማት ቢሮ የሌማት ትሩፋት ሥራና የአስር (10)ወር አፈጻጸም ግምገማና ምዜና መረሃ ግብር ተጠናቋል።
ቀጣይ በመድረኩ ማጠቃለያና ግንባር ቀደም መንደሮች ግንባር ቀደም ወረዳዎችና ከተማ አስተዳደሮች እንድሁም ግንባር ቀደም ዞኖችን በመለየት ዕውቅናና ሽልማት የሚሰጥ ሲሆን በመጨረሻውም በሚገባ የሰሩና ያልሰሩ ወረዳዎችና ዞኖች የሚለዩበት ሥርዓት ይኖራል ተብሏል።
ለሶስት ተከታታይ ቀናት ሰደረግ የነበረዉ የግምገማና ምዘና መረሃ ግብሩ  በዛሬ ዕለት 
The Sidama Regional Animal Resource Development Bureau has completed the work of Lemat Legacy and the ten (10) month performance evaluation and evaluation program.
Sidaamu Qoqqowu Mootimma Saadate Jiro Latishshi Biiro taaltino saadate sagale iillo halashshate haja la'anonsa bissa qinaabe loosate millimilote bare harsu.
The Sidama Regional Animal Resource Development Bureau has launched a mobilization with stakeholders to expand access to animal food.
የሲዳማ ክልል እንስሳት ሀብት ልማት ቢሮ የእንስሳት ምጥን መኖ ተደራሽነትን ለማስፋት ከባለድርሻ አካላት ጋሪ የተደረገ የንቅናቄ ተካሂዷል። ግንቦት 23/2016 ዓ.ም የክልሉ እንስሳት ሀብት ልማት ቢሮ ኃላፊ የተከበሩ አቶ ተክሌ ጆንባ የንቅናቄ መድረኩ ላይ ተገኝተዉ እንደ ድሮ ይሄን ያህል ከብት አለው ለመባልና የከብቶችን ብዛት ለመጨመር ብቻ ሳይሆን የተሻሻለ ዝሪያ በማርባት የተሻሌ ምርት ለማግኘት መሰራት አለብን በማለት ይህንን የእንስሳት ምጥን መኖ ዋጋ ንረትን…