ክልል አቀፍ ዓሣ ቀን አየተከበረ እንደሆነና በዘርፉ ሰፊ ሥራዎች እየተሰራ እንደሆነ የሲዳማ ክልል እንስሳት ሀብት ልማት ቢሮ ገለጸ። ሚያዝያ 22/2016 የቀኑ እንግዶች ዓሣን ቀን በማሰመልት በጓሮ ዓሳ ልማት የተሰሩ ሥራዎችን የጎበኙ ስሆን ባዩት ነገር ጥሩ ልምድ ልዉዉጥ እንደወሰዱም ተናግረዋል በዕለቱም ስለ ዓሳ እርባታ በክልሉ ያለዉን ምቹ ሁኔታዎችን በማስመልከት የክልሉ እንስሳት ሀብት ልማት ቢሮ ምክትል እና የእንስሳት ዝርያ ማሻሻልና የእንስሳት መኖ ልማት ዘርፍ…
Sidama regional animal resource development office has stated that the regional fishing day is being celebrated and extensive works are being done in the sector.
Sidama national regional government animal resource development office announced that it has built and started working in Sidama region animal health care laboratory. April 22/2016 E.C.
Sidamu Dagoomu Qoqqowi Motimma Sadate Jiro Latishshi Biiro Loonsanni hee’noonni lossa laisse xawishsha Uytu.